Welcome to MoLSA

The Ministry of Labour & Social Affairs is one of the Federal Ministries of the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia.

Headed by a Minister and two State Ministers, the Ministry of Labour and Social Affairs has four executive departments and one team that are committed to achieve the objectives of the Ministry. These are Department of Industrial Relations, Department of Occupational Safety and Health, Department of Manpower and Statistics, Department of Rehabilitation Affairs and the Team of Family Welfare Affairs. It has also one office, four departments and three services that render support services. These are the Civil Service Reform Office, Department of Planning and Programming, Department of Manpower & Resource Management, Department of Audit, Department of Finance, International and Public Relations Service, Computer and Documentation Service, and Legal Service.

The above stated work units accomplish their tasks in coordination with all concerned that contribute to the overall achievements of the Ministry in the areas of labour market, disability, old ages, family affairs and others.

Visit the Vision and Mission, Powers and Duties, and other pages for more information.

 

 
   
   
Regional Bureaus  
   
   
AMHARA    
BENISHANGUL GUMUZ    
DIRE DAWA    
GAMBELLA    
HARARI    
OROMIA    
SOMALI    
SNNPR
TIGRAY


 
 
 
በዓለም አቀፍ ደረጃ ላለፉት 17 ዓመታት ሲከበር የቆየው የአረጋውያን ቀን አገራችን ለአስራ ስድስተኛ ጊዜ በደማቅ ሁኔታ መስከረም 21 ቀን 2ዐዐዐ ዓ.ም. ሲ.ኤ.ም.ሲ አካባቢ ለአረጋውያን ሞዴል ሁለገብ ማዕከል ግንባታ በተዘጋጀው ቦታ ላይ ተከብሮ ውሏል፡፡ “በኢትዮጵያ ሚሌኒየም በአረጋውያን ችግሮች እና መልካም አጋጣሚዎች ላይ ጠንክሮ መሥራት” በሚል መሪ መፈክር የተከበረውን በዓል ምክንያት በማድረግ መስከረም 2ዐ ቀን 2ዐዐዐ ዓ.ም. በሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትና የአረጋውያን ጡረተኞች ማኅበራት ተወካዮች በተገኙበት በአረጋውያን ዙሪያ የጋራ ምክክር ተደርጓል፡፡
 

የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ሐሰን አብደላም በዚሁ ጊዜ ባደረጉት ንግግር ዕለቱ “በኢትዮጵያ ሚሌኒየም በአረጋውያን ችግሮችና መልካም አጋጣሚዎች ላይ ጠንክሮ መሥራት” በሚል መሪ መፈክር የተከበረበት ምክንያት አገራችን በምትቀበለው አዲስ ሚሌኒየም ለአረጋውያን የተሻለ ሁኔታ ለመፍጠር ሁሉም አካላት ከመንግሥት ጎን በመቆም የበኩላቸውን ድርሻ እንዲያበረክቱ ለማስገንዘብ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በበዓሉ ላይ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች፣ አረጋውያንና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
 

በሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ስር በተቋቋመው የተቀናሽ ሠራዊት ማቀላቀያ ማቋቋሚያና ማስተባበሪያ ኘሮጀክት አማካይነት በአርባ አምስት ሚሊዮን ብር የተገነባውና በአገራችን ብሎም በአህጉራችን ለአካል ጉዳተኞች ባለው ተደራሽነት (Accessibility) በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው ብሔራዊ የተሃድሶ ማዕከል ጥቅምት 14 ቀን 2ዐዐዐ ዓ.ም. ተመረቀ፡፡
 
 


 
 
 
 
Home page  |   About us  |   Bureaus  |   Publications  |   Activities  |   Vacancy  |   Forms  |   Contacts  |   Sitemap
 
 
 
   
 
 

 

 
Europian Union Flag   This website has been produced with the assistance of the European Union.
The contents of this website is the sole responsibility of MoLSA and can in no
way be taken to reflect the views of the European Union.
 
HOMECONTACTSSITE MAP